Tuesday, March 13, 2012

ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ አረፉ የሚል ጭምጭምታ ይሰማል፡፡




ክቡር ፕሬዝደንቱ ዛሬ ማረፋቸውን ጭምጭምታ ወሬ ሰማሁ፡፡ በቅርቡ በጠና ህመም ሆስፒታል መግባታቸውንም ሰምቼ ነበር፡፡ ወሬው የእውነት ከሆነ በጣም ማዘኔን እገልጻለሁ፡፡ ጥሩ ሰው ነበሩና!

No comments:

Post a Comment

ብዙ ሰዎች አስተየያየት ለመስጠት እንደተቸገሩ ነግረውኛል፤ ነገር ግን ምናልባት ባማራጭነት ከቀረቡልዎ አካውንቶች መካከል እርስዎ የትኛውም ከሌለዎ Comment as Anonymous የሚለውን በመጠቀም በቀላሉ አስተያየትዎን መስጠት ይችላሉ፡፡