Saturday, March 10, 2012

እንደ ባዳ... ሲያልፍም እንደ ጠላት

ሰምታችኋል ቻይኖቹ ያሉትንያንን የቀለበትመንገዱን በሚሠሩበት ሰሞን ቀን ያጠሩት የብረት አጥር ሌሊት ተቆርጦ ሲዘረፍ፣ እንዲህ አሉ አሉ፣ “ቆይ ለመሆኑ እናንተ ኢትዮጵያውያን ሌላ አገር አላችሁ እንዴ?” 

No comments:

Post a Comment

ብዙ ሰዎች አስተየያየት ለመስጠት እንደተቸገሩ ነግረውኛል፤ ነገር ግን ምናልባት ባማራጭነት ከቀረቡልዎ አካውንቶች መካከል እርስዎ የትኛውም ከሌለዎ Comment as Anonymous የሚለውን በመጠቀም በቀላሉ አስተያየትዎን መስጠት ይችላሉ፡፡